ምዕራፈ ቅዱሳን አቡነ ገ/መንፈስ ቅዱስ እና አቡነ አረጋዊ ገዳም
የተከበራችሁ የሰንበት ትምህርት ቤታችን አባላት በሙሉ በየዓመቱ በድምቀት የሚከበረው የሰንበት ትምህርት ቤታችን ዓመታዊ በዓል የፊታችን መስከረም ፳፬ /፳፻፲፱ ዓ.ም ከስዓት ከ7:00 ጀምሮ ፵፬ኛ ዓመታችንን ስለምናከብር በእለቱ እንድትገኙልን በጻድቁ ስም እናሳስባለን።
ክቡራን እና ክቡራት የሰንበት ትምህርት ቤታችን አባላት በሙሉ የፊታችን መስከረም ፳፬/፳፻፲፱ ዓ.ም የሰንበት ትምህርት ቤታችን ፵፬ኛ ዓመታዊ በዓላችን ስለምናከብር ከቀኑ 7:00 ስዓት እንድትገኙልን እናሳስባለን።