Sunday SchoolActive

ኆኅተ ምስራቅ ቅድስት ኪዳነ ምህረት

Hohte Misrak Kidst Kidane Mihret

ፈለገ ህይወት

ሰንበት ትምህርት ቤቱ በአሁን ሰዓት ላይ የነበረበትን ክፍተቶች ለማረም እና ስራ አመራሩን በአዲስ መልክ በማዋቀር እየተንቀሳቀሰ የሚገኝ ሲሆን ለዚህም ይረዳ ዘንድ አዲሱ የሰ/ት/ቤቶች ደንብና አሰራር ለሁሉም ክፍሎች ስልጠና በመስጠት ግንዛቤ እንዲጨብጡ አድርጓል። እንደዚሁም የተለያዩ ግንባታዎችን በመጀመር የመማሪያና የመሰብሰቢያ ቢሮዎችን ችግሮች ለመፍታት እየጣረ ይገኛል

10 • ለሚኩራ • አዲስ አበባ
1998 ዓ.ም
+251998140008
Hohte Misrak Kidst Kidane Mihret
Hohte Misrak Kidst Kidane Mihret

Sunday School

Hohte Misrak Kidst Kidane Mihret

10 • ለሚኩራ • አዲስ አበባ

Latest updates

አዳዲስ መረጃዎች እና ብሎጎች

በጣም ቅርብ ጊዜ የተጨመሩ ጽሑፎችን እና መርሃ ግብሮችን በተመረጠ አቀራረብ ይመልከቱ።

የእኛ ተልእኮ፣ ራእይ እና ዓላማ

ኆኅተ ምስራቅ ቅድስት ኪዳነ ምህረት ለማህበረሰቡ የሚያቀርበውን የመንፈሳዊ እና ማህበራዊ አላማ ከታች በግልፅ መልኩ አቀርበናል።

የእኛ ተልእኮ

<p>-የአካባቢውን ወጣቶች ወደ ቤተክርስቲያን እንዲመጡ ማድረግ -የመጡትን ተማሪዎች በመንፈሳዊ ህይወታቸው እንዲበረቱ ማድረግ -የእግዚአብሔርን መንግሰት እንዲወርሱ ማድረግ</p><p>-በቤተክርስቲያን ትምህርት በማነፅ ለተልዕኮ እግዚአብሔር እንዲፋጠኑ ማድረግ&nbsp;</p>

የእኛ ራእይ

<p>የአካባቢውን ህፃናትና ወጣቶች ቤተክርስቲያንን እንዲያውቁትና የእግዚአብሔርን መንግስት እንዲወርሱ ማብቃት&nbsp;</p>

የእኛ እሴቶች

<p>ለሥጋ ወደሙ እንዲበቁ</p><p>ለአገልግሎት መሳተፍ&nbsp;</p><p>መልካም ስነምግባር መታነፅ</p><p>ለሌላው አርአያ መሆን</p>

ስለ ሰንበት ት/ቤቱ

ለሁሉም እድሜ ደረጃ እምነት፣ ትምህርት እና አስተባበር ማሳደግ

ኆኅተ ምስራቅ ቅድስት ኪዳነ ምህረት

ፈለገ ህይወት

ስለ አመሰራረቱ

ፈለገ ህይወት በ1998ዓ.ም ከሲኤምሲ ሚካኤል በፍቃደኝነት በሚያገለግሉ በ5 አባላት እና መምህራን እገዛነት በዛፍ ስር የተመሰረተ ሲሆን ቀስበቀስ እያደገ እና የራሱ የሆነ አዳራሽ በአባላት በሚሰበሰብ ገንዘብ በ2005 ጥቅምት ወር መሰራት ቻለ&nbsp;

ስለ እኛ

ሰንበት ትምህርት ቤቱ በአሁን ሰዓት ላይ የነበረበትን ክፍተቶች ለማረም እና ስራ አመራሩን በአዲስ መልክ በማዋቀር እየተንቀሳቀሰ የሚገኝ ሲሆን ለዚህም ይረዳ ዘንድ አዲሱ የሰ/ት/ቤቶች ደንብና አሰራር ለሁሉም ክፍሎች ስልጠና በመስጠት ግንዛቤ እንዲጨብጡ አድርጓል። እንደዚሁም የተለያዩ ግንባታዎችን በመጀመር የመማሪያና የመሰብሰቢያ ቢሮዎችን ችግሮች ለመፍታት እየጣረ ይገኛል

ኆኅተ ምስራቅ ቅድስት ኪዳነ ምህረት

የምንሰጣቸው አገልግሎቶች

No services available.

Please check back later for updated service information.

ያግኙን

የሰንበት ትምህርትቤቶች አንድነትን ለማግኘት ከፈለጉ ከታች ያሉትን አድራሻዎች በመጠቀም ማግኘት ይችላሉ

ስልክ

+251998140008

ኢሜል

felegehiwot16@gmail.cm

ሁኔታ

Active

አድራሻ

10 • ለሚኩራ • አዲስ አበባ

ለማንኛውም አይነት ጥያቄ እና አስተያየት ከታች ያለውን ፎርም ይጠቀሙ

Location

አካባቢ

Hohte Misrak Kidst Kidane Mihret

Address

10 • ለሚኩራ • አዲስ አበባ

Lat 9.00742Lng 38.86234
Open in Google Maps