
ላፍቶ ደብረ ኢያሪኮ መድኃኔዓለምና መጥምቀ መለኮት ቅዱስ ዮሐንስ ካቴድራል ቤተክርስቲያን
LAFTO DEBRE EYARIKO MEDHANIALEM ENA METMKE MELKOT KEDUS YOHANNES KATEDRAL CHURCH
ሰ/ት/ቤት የጾታ ልዩነት ሳይደረግ መንፈሳዊ ወጣቶች በዕለተ ሰንበት፣ በዓበይት በዓላትና በአመቺ ጊዜ ሁሉ በየአጥቢያው እየተገኙ የኢትዮጵያ ቤተክርስቲያን እምነትና ሥርዐት ምግባር የሚያጠኑበት የትምህርት ቦታ ነች፡፡ ቤተክርስቲያናችን በጉዞዋ ሁሉ ሕፃናቱን፣ ወጣቱን፣ ጎልማሳው እና አረጋዊያንን በማጣመር መንፈሳዊና ሀገራዊ ልማት ስታካሒድ ኖራለች፤ ሰ/ት/ቤታችንም ከተመሰረ…


Sunday School
LAFTO DEBRE EYARIKO MEDHANIALEM ENA METMKE MELKOT KEDUS YOHANNES KATEDRAL CHURCH
የእኛ ተልእኮ፣ ራእይ እና ዓላማ
ላፍቶ ደብረ ኢያሪኮ መድኃኔዓለምና መጥምቀ መለኮት ቅዱስ ዮሐንስ ካቴድራል ቤተክርስቲያን ለማህበረሰቡ የሚያቀርበውን የመንፈሳዊ እና ማህበራዊ አላማ ከታች በግልፅ መልኩ አቀርበናል።
<p>ቤተክርስቲያን የእግዚአብሔርን የመንግስት ወንጌል በዓለም እንድትሰብክ አጋዥ መሆን እና በሚፈለገው መጠን እና አቅም የቤተክርስቲያንን ቀዳዳዎች መድፈን መቻል፡፡ </p>
<p><<ህጻናት ወደ እኔ ይመጡ ዘንድ ተዋቸው አትከልክሏቸው›› ማቴ 19፥14 <<የጭንቀት ቀን ሳይመጣ በጉብዝናህ ወራት ፈጣሪህን አስብ›› መክ 12፥3 ተብሎ በቅዱስ መጽሐፍ በተጻፈው መሰረት ህጻናት እና ወጣቶች ሁሉ በሰው እና በእግዚአብሔር ፊት በጥበብ እና በሞገስ የተመሟላ ስብእና ይዘው እንዲያድጉ ማድረግ።</p>
<p>እግዚአብሔርን መፍራት፣ ሰውን ማክበር፣ በፍቅር የሆነ አገልግሎት፣ ክርስቲያናዊ ኃላፊነትና ተጠያቂነት፣ ሁሉን በጥበብና ለመንፈሳዊ ዋጋ ማድረግ፣ ዓለም ዐቀፋዊ አገልግሎትን ማስፋት ፣ ፅናትና ምስክርነት ፣ ዘመኑን መቅደም መዋጀት</p>
ስለ ሰንበት ት/ቤቱ
ለሁሉም እድሜ ደረጃ እምነት፣ ትምህርት እና አስተባበር ማሳደግ
ላፍቶ ደብረ ኢያሪኮ መድኃኔዓለምና መጥምቀ መለኮት ቅዱስ ዮሐንስ ካቴድራል ቤተክርስቲያን
ነቅዓ ጽድቅ ሰንበት ትምህርት ቤት
ስለ አመሰራረቱ
ስለ እኛ
ሰ/ት/ቤት የጾታ ልዩነት ሳይደረግ መንፈሳዊ ወጣቶች በዕለተ ሰንበት፣ በዓበይት በዓላትና በአመቺ ጊዜ ሁሉ በየአጥቢያው እየተገኙ የኢትዮጵያ ቤተክርስቲያን እምነትና ሥርዐት ምግባር የሚያጠኑበት የትምህርት ቦታ ነች፡፡ ቤተክርስቲያናችን በጉዞዋ ሁሉ ሕፃናቱን፣ ወጣቱን፣ ጎልማሳው እና አረጋዊያንን በማጣመር መንፈሳዊና ሀገራዊ ልማት ስታካሒድ ኖራለች፤ ሰ/ት/ቤታችንም ከተመሰረተችበት 1998 ዓ.ም ጀምሮ በትምህርት ዘርፍ ወጣቱን ከሕፃንነቱ ጀምሮ በማስተማር ለሰው ልጅ በሚያፈልጉት የአአምሮና የመንፈስ እድገት የተሟላ እንዲሆኑ ስትሠራ በተጨማሪም ማህበራዊ ግዴታዎቿን በመወጣት ላይ ትገኛለች፡፡

የምንሰጣቸው አገልግሎቶች
ያግኙን
የሰንበት ትምህርትቤቶች አንድነትን ለማግኘት ከፈለጉ ከታች ያሉትን አድራሻዎች በመጠቀም ማግኘት ይችላሉ
ስልክ
+251941199509
ኢሜል
nekeatsidksundayschool@gmail.com
ሁኔታ
Active
አድራሻ
አድራሻ መረጃ አልተገኘም
ለማንኛውም አይነት ጥያቄ እና አስተያየት ከታች ያለውን ፎርም ይጠቀሙ
Location
አካባቢ