Sunday SchoolActive

ምስራቀ ፀሐይ ቅዱስ ገብርኤል ቅድስት አርሴማ ወአቡነ አዳም ቤተ-ክርስቲያን

Misrake Tsehay St. Gebriel, St. Arsema, and Father Adam Church

ፈለገ ጽድቅ ሰንበት ትምህርት ቤት

ሰንበት ትምህርት ቤታችን እንግዲ ከአመሠራረቷ እስከ አሁን ድረስ ከህፃን እስከ አዋቂ ድረስ በተለያየ የክፍል ደረጃ ከፋፍሎ በማስተማር ከሁለት ሺ (፳፻) እና አዚህ በላይ የሚሆኑ አባሎችን አብቅታለች።

01 • ንፋስ ስልክ ላፍቶ • አዲስ አበባ
1986 ዓ.ም
+251953431142
Misrake Tsehay St. Gebriel, St. Arsema, and Father Adam Church
Misrake Tsehay St. Gebriel, St. Arsema, and Father Adam Church

Sunday School

Misrake Tsehay St. Gebriel, St. Arsema, and Father Adam Church

01 • ንፋስ ስልክ ላፍቶ • አዲስ አበባ

Latest updates

አዳዲስ መረጃዎች እና ብሎጎች

በጣም ቅርብ ጊዜ የተጨመሩ ጽሑፎችን እና መርሃ ግብሮችን በተመረጠ አቀራረብ ይመልከቱ።

የእኛ ተልእኮ፣ ራእይ እና ዓላማ

ምስራቀ ፀሐይ ቅዱስ ገብርኤል ቅድስት አርሴማ ወአቡነ አዳም ቤተ-ክርስቲያን ለማህበረሰቡ የሚያቀርበውን የመንፈሳዊ እና ማህበራዊ አላማ ከታች በግልፅ መልኩ አቀርበናል።

የእኛ ተልእኮ

<p>የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ-ክርስቲያን ዶግማ፣ ቀኖናና ትውፊት ሳይለወጥ፣ ሳይበረዝ በቀጥታ ከትውልድ ወደ ትውልድ እንዲተላለፍ የበኩሉን ድርሻ መወጣት።</p><p>ማንኛውም የቤተ-ክርስቲያን ተከታይ በተለይም ወጣቱ ትውልድ የሃይማኖቱን ዶግማ፣ ቀኖና፣ ትውፊት፣ ታሪክ፣ ባህልና ጥበብ እንዲያውቅ ማድረግ።</p>

የእኛ ራእይ

<p>የሰ/ት/ቤቱ ዋና አላማ ጠንካራ አደረጃጀት ያለውና የበቁ አገልጋዮች ያሉባት መንፈሳዊ ተቋም ሆኖ ማየት ነው።</p>

የእኛ እሴቶች

<p>የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ-ክርስቲያን እምነት፣ ሥርዐት እና ትውፊት ተጠብቆ ለምዕመናኑ በተለይም ለወጣቱ ትውልድ እንዲተላለፍ ማድረግና የተምሮ ማስተማር ሂደቱ ተጠናክሮ እንዲቀጥል ማድረግ።</p><p>የሰ/ት/ቤቱ አባላት ያላቸውን ሙያ፣ ዕውቀት፣ ገንዘብና ጉልበት በማስተባበር ለቤተ-ክርስያን አገልግሎት እንዲያበረክቱ ማድረግ።</p>

ስለ ሰንበት ት/ቤቱ

ለሁሉም እድሜ ደረጃ እምነት፣ ትምህርት እና አስተባበር ማሳደግ

ምስራቀ ፀሐይ ቅዱስ ገብርኤል ቅድስት አርሴማ ወአቡነ አዳም ቤተ-ክርስቲያን

ፈለገ ጽድቅ ሰንበት ትምህርት ቤት

ስለ አመሰራረቱ

ምስራቀ ፀሐይ ቅዱስ ገብርኤል ቅድስት አርሴማ ወአቡነ አዳም ቤተ-ክርስቲያን ፈለገ ፅድቅ ሰ/ት/ቤት ከተመሰረተበት በወቅቱ ህፃናት በነበሩት አባላት 1986 ዓ.ም ጀምሮ በተከታታይ ትምህርት፣ በመዝሙርና በኪነ-ጥበብ፣ በመንፈሳዊ ጉዞዎች እንዲሁም የተለያዩ የማስተማርያ ዘዴዎች በመጠቀም ትምህርተ ወንጌልን እንደ አቅሙ ሲያደርስ ቆይቷል።&nbsp; ፈለገ ፅድቅ ሰንበት ትምህርት ቤት በ ወቅቱ ህፃናት አባላት ተመሰረተች። በወቅቱም አሁን እንዳለው በቴክኖሎጂ የታገዘ ባይሆንም ሰንበት ትምህርት ቤቱ የራሱ የሆነ የስራ አመራር ቅርፅ እና መተዳደሪያ ደንብ ነበረው።&nbsp;

ስለ እኛ

ሰንበት ትምህርት ቤታችን እንግዲ ከአመሠራረቷ እስከ አሁን ድረስ ከህፃን እስከ አዋቂ ድረስ በተለያየ የክፍል ደረጃ ከፋፍሎ በማስተማር ከሁለት ሺ (፳፻) እና አዚህ በላይ የሚሆኑ አባሎችን አብቅታለች።

ምስራቀ ፀሐይ ቅዱስ ገብርኤል ቅድስት አርሴማ ወአቡነ አዳም ቤተ-ክርስቲያን

ስለ ቤተክርስቲያኑ ታሪክ እና መግለጫ

በ  ወርሀ ጥቅምት በ 1986 ዓ.ም ታቦተ ህጉ በእነ አቶ አፅብሀ በኩል ወደዚ ስፍራ መጣ እናም ፅላቱ በ ዘበኛ ቤት ውስጥ ያድር ነበር። የፅላቱ አመጣጥ በ ቅዱስ አባታችን በአቡነ ጳውሎስ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጲያ መልካም ፍቃድ ኤርትራ ስትገነጠል ከአሰብ ወደ ኢትዮጵያ ፈልሷል። ብፁዕ አባታችንም ዳግማዊ ቁልቢ ብለው ቦታውን ሰየሙ። በመቀጠልም የድንጋይ ህንፃ ብቻ ሳይሆን የሰው ህንፃም ሊታነፅ ይገባል በማለት ምስረታው ተጀመረ። 

የምንሰጣቸው አገልግሎቶች

No services available.

Please check back later for updated service information.

ያግኙን

የሰንበት ትምህርትቤቶች አንድነትን ለማግኘት ከፈለጉ ከታች ያሉትን አድራሻዎች በመጠቀም ማግኘት ይችላሉ

ስልክ

+251953431142

ኢሜል

felegetsidksenbettmrtbet@gmail.com

ሁኔታ

Active

አድራሻ

01 • ንፋስ ስልክ ላፍቶ • አዲስ አበባ

ለማንኛውም አይነት ጥያቄ እና አስተያየት ከታች ያለውን ፎርም ይጠቀሙ

Location

አካባቢ

Misrake Tsehay St. Gebriel, St. Arsema, and Father Adam Church

Address

01 • ንፋስ ስልክ ላፍቶ • አዲስ አበባ

Lat 8.95717Lng 38.73183
Open in Google Maps