
መንበረ ስብሐት ቅዱስ እግዚአብሔር አብ እና ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን
Holy Father and Saint Gabriel Church
“ወደ እግዚአብሔር ቤት እንሄድ ባሉኝ ጊዜ ደስ አለኝ።” — መዝሙር 122፥1


Sunday School
Holy Father and Saint Gabriel Church
የእኛ ተልእኮ፣ ራእይ እና ዓላማ
መንበረ ስብሐት ቅዱስ እግዚአብሔር አብ እና ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን ለማህበረሰቡ የሚያቀርበውን የመንፈሳዊ እና ማህበራዊ አላማ ከታች በግልፅ መልኩ አቀርበናል።
<p>አጥቢያ የሚገኙ ሕጻናት፣ ማዕከላውያንና ወጣቶች የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ የቤተክርስቲያን አካላት በመሆን የበኩላቸውን ድርሻ እንዲወጡ ነው። </p><p><br></p>
<p><strong>ቤተ ክርስቲያን ሃይማኖቱ በቀና፣ ትውፊቱን በሚያከብር፣ በቅድስና በሚመላለስ፣ ዘመኑን በዋጀ፣ በበጎ አርዓያነትና አገልግሎት በተገለጠ ሁሌም ለክብረ መንግሥቱ ዝግጁ ሆኖ አንድ ላይ በቆመ የወጣት ኅብረት ስትገለገል ማየት::</strong> </p>
<p> <strong>ፍቃደ እግዚአብሔር ማስቀደም ፍቅር ቅድስና አሳታፊነት አገልጋይነት ዘመኑን መዋጀትና በጥበብ መመላለስ</strong> <strong>አርዓያነት</strong></p>
ስለ ሰንበት ት/ቤቱ
ለሁሉም እድሜ ደረጃ እምነት፣ ትምህርት እና አስተባበር ማሳደግ
መንበረ ስብሐት ቅዱስ እግዚአብሔር አብ እና ቅዱስ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን
Lord With Us Sunday School
ስለ አመሰራረቱ
ስለ እኛ
“ወደ እግዚአብሔር ቤት እንሄድ ባሉኝ ጊዜ ደስ አለኝ።”
— መዝሙር 122፥1

የምንሰጣቸው አገልግሎቶች
ያግኙን
የሰንበት ትምህርትቤቶች አንድነትን ለማግኘት ከፈለጉ ከታች ያሉትን አድራሻዎች በመጠቀም ማግኘት ይችላሉ
ስልክ
+251930534708
ኢሜል
crossdagi@gmail.com
ሁኔታ
Active
አድራሻ
አድራሻ መረጃ አልተገኘም
ለማንኛውም አይነት ጥያቄ እና አስተያየት ከታች ያለውን ፎርም ይጠቀሙ
Location
አካባቢ