
ሬድዮ ፋና ጽርሐ አርያም ቅድስት ኪዳነ ምህረት እና ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን
Rideo Fana Tsereha Aryam Kidest Kidane Mihret And Kidus Mikael Church
ሰንበት ትምህርት ቤታችን እንደ አዲስነቷ ሳይሆን በጣም በሚባል ደረጃ ዘርፈ ብዙ አገልግሎቶችን የምትሰጥ ሲሆን : ለምሳሌ ወረብ : ትምህርት ማለትም ኮርስ : መዝሙር እንዲሁም የተለያዩ መንፈሳዊ የኪነ ጥበብ ስራዎችን ልጆችን በማሰልጠን ወደ መድረክ ይቀርባል። እንዲሁም መንፈሳዊ ስራዎችን በመስራት የደብሩን ካህናት ቀድሰው በሚወጡበት ጊዜ ምግብ በመመገብ ሰንበት ትምህርት ቤታችን …


Sunday School
Rideo Fana Tsereha Aryam Kidest Kidane Mihret And Kidus Mikael Church
01 • ን/ስ/ላ • አ/አ
የእኛ ተልእኮ፣ ራእይ እና ዓላማ
ሬድዮ ፋና ጽርሐ አርያም ቅድስት ኪዳነ ምህረት እና ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን ለማህበረሰቡ የሚያቀርበውን የመንፈሳዊ እና ማህበራዊ አላማ ከታች በግልፅ መልኩ አቀርበናል።
<p>የቤተ ክርስቲያንን አገልግሎት የሚረከብ ተተኪ ትውልድ ማፍራት በዚህም ኦርቶዶክሳዊ እምነት እና ስርዓት እንዲስፋፋ ከትውልድ ወደ ትውልድም እንዲተላለፍ ማስቻል ነው::</p>
<p>የአ/ኦ/ተ/ቤ/ክ እምነት፣ሥርአትና ትውፊት መሠረቱን ሳይለቅ ከባለ ድርሻ አካላት ጋርትምህርተ ወንጌልን ዘመኑን ዋጅቶ ማስተማር፣ ማስፋፋት እንዲሁም በአባቶች እግር ተተክተው የሚያስተምሩ መምህራንን ማፍራት ።</p>
<p>እግዚአብሔርን መፍራት፣ ሰውን ማክበር፣ በፍቅር የሆነ አገልግሎት፣ ክርስቲያናዊ ኃላፊነትና ተጠያቂነት፣ ሁሉን በጥበብና ለመንፈሳዊ ዋጋ ማድረግ፣ ዓለም ዐቀፋዊ አገልግሎትን ማስፋት ፣ ፅናትና ምስክርነት ፣ ዘመኑን መቅደም መዋጀት</p>
ስለ ሰንበት ት/ቤቱ
ለሁሉም እድሜ ደረጃ እምነት፣ ትምህርት እና አስተባበር ማሳደግ
ሬድዮ ፋና ጽርሐ አርያም ቅድስት ኪዳነ ምህረት እና ቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን
አንቀጸ ብርሃን ሰንበት ትምህርት ቤት
ስለ አመሰራረቱ
ስለ እኛ
ሰንበት ትምህርት ቤታችን እንደ አዲስነቷ ሳይሆን በጣም በሚባል ደረጃ ዘርፈ ብዙ አገልግሎቶችን የምትሰጥ ሲሆን : ለምሳሌ ወረብ : ትምህርት ማለትም ኮርስ : መዝሙር እንዲሁም የተለያዩ መንፈሳዊ የኪነ ጥበብ ስራዎችን ልጆችን በማሰልጠን ወደ መድረክ ይቀርባል። እንዲሁም መንፈሳዊ ስራዎችን በመስራት የደብሩን ካህናት ቀድሰው በሚወጡበት ጊዜ ምግብ በመመገብ ሰንበት ትምህርት ቤታችን ከምታከናውናቸው ነገሮች አንዱ ነው።

ስለ ቤተክርስቲያኑ ታሪክ እና መግለጫ
ቤተ ክርስቲያኑ ተራራማ ቦታ ላይ የሚገን ትልቅ የበረከት ስፍራ ሲሆን በጣም የሚታወቀው ከአለት ላይ በፈለቀው ጸበል ብዙ በበሽታ የተያዙ ሰዎችን በመፈወስ ነው። ለምሳሌ እንደ ስኳር በሽታ : ግፊት የመሳሰሉ ነገሮችን ነው።
ከመጀመሪያ የእግዚአብሄር ፈቃዱ ሆኖ ፅርሀ አርያም ቤተ ክርስቲያን በአባ ወልደ ሚካኤል መሪነትና በህብረተሰቡ ተባባሪነት በ17ቀን በግንቦት ወር 2012 ዓ.ም መሰረተች፡፡ በተመሰረተች በሀምሌ 24 የቃልኪዳኒ ፅላትአሰገባን፡፡
የምንሰጣቸው አገልግሎቶች
ያግኙን
የሰንበት ትምህርትቤቶች አንድነትን ለማግኘት ከፈለጉ ከታች ያሉትን አድራሻዎች በመጠቀም ማግኘት ይችላሉ
ስልክ
+251920124267
ኢሜል
anqasebrhan1612@gmail.com
ሁኔታ
Active
አድራሻ
01 • ን/ስ/ላ • አ/አ
ለማንኛውም አይነት ጥያቄ እና አስተያየት ከታች ያለውን ፎርም ይጠቀሙ
Location
አካባቢ