
ቂሊንጦ መካነ ፍስሓ ቅዱስ ሚካኤል እና በኣታ ለማርያም ቤ/ክ
Kilinto Mekane Feseha St.Mikeal and Beata Lemariyam Churcu
ኆኅተ-ጥበብ ሰንበት ትምህርት ቤት ከተመሰረተ ፲ ዓመት ሞልቷታል...በተቻለ አቅም እራሱን በማሳደግ ላይ ያለ እናም ትውልድን እያፈራ ያለ ሰ/ት/ቤት ነው፨በአዲሱ ሥርዓተ ት/ት ከ፳፻፲፫ ጀምሮ ሕፃናትን እና ወጣቶችን እንደ እድሜ ደረጃቸው በመከፋፈል ሥርዓተ ትምህርቱን በማስተግበር ላይ ያለ እንዲሁም በሃገር አቀፍ ፈተና እያበቃ የነገዋን የቤ/ክ ተረካቢዎችን እያዘጋጀ&nb…


Sunday School
Kilinto Mekane Feseha St.Mikeal and Beata Lemariyam Churcu
09 • አቃቂ ቃሊቲ • አዲስ አበባ
የእኛ ተልእኮ፣ ራእይ እና ዓላማ
ቂሊንጦ መካነ ፍስሓ ቅዱስ ሚካኤል እና በኣታ ለማርያም ቤ/ክ ለማህበረሰቡ የሚያቀርበውን የመንፈሳዊ እና ማህበራዊ አላማ ከታች በግልፅ መልኩ አቀርበናል።
<h2><br></h2><p>ለቤተ ክርስቲያን ተልእኮ እና ለሕልውናዋ የሚተጋ፡የተደራጀ፡ማሉእ ኦርቶዶክስዊ፡ርቱእ ዘመናዊ፡ሁለገብ መሪ ትውልድ ማፍራት እና ማሰማራት</p>
<h2> </h2><p>ምዕመናንን በክርስቲያናዊ ስነ ምግባር የተላበሱ ማድረግ፣በቤተ ክርስቲያን ምስጢራት ላይ ተካፋዮች እንዲሆኑ ማበረታታት፣ እውቀታቸውንና ጉልበታቸውን በመጠቀም ቤተ ክርስቲያንን እንዲያገለግሉ ማድረግ።</p><p><br></p><p><br></p>
<h2> </h2><ol><li><span style="text-decoration: underline;">መንፈሳዊነት</span></li><li>አገልጋይነት እና ትህትና</li><li>የሐሳብ መሪነት</li><li>ትምህርት እና እውቀት</li><li>ፍቅር እና አንድነት</li></ol>
ስለ ሰንበት ት/ቤቱ
ለሁሉም እድሜ ደረጃ እምነት፣ ትምህርት እና አስተባበር ማሳደግ
ቂሊንጦ መካነ ፍስሓ ቅዱስ ሚካኤል እና በኣታ ለማርያም ቤ/ክ
ኆኅተ ጥበብ ሰንበት ትምህርት ቤት
ስለ አመሰራረቱ
ስለ እኛ
ኆኅተ-ጥበብ ሰንበት ትምህርት ቤት ከተመሰረተ ፲ ዓመት ሞልቷታል...በተቻለ አቅም እራሱን በማሳደግ ላይ ያለ እናም ትውልድን እያፈራ ያለ ሰ/ት/ቤት ነው፨በአዲሱ ሥርዓተ ት/ት ከ፳፻፲፫ ጀምሮ ሕፃናትን እና ወጣቶችን እንደ እድሜ ደረጃቸው በመከፋፈል ሥርዓተ ትምህርቱን በማስተግበር ላይ ያለ እንዲሁም በሃገር አቀፍ ፈተና እያበቃ የነገዋን የቤ/ክ ተረካቢዎችን እያዘጋጀ ያለ ሰ/ት/ቤት ነው።

የምንሰጣቸው አገልግሎቶች
ያግኙን
የሰንበት ትምህርትቤቶች አንድነትን ለማግኘት ከፈለጉ ከታች ያሉትን አድራሻዎች በመጠቀም ማግኘት ይችላሉ
ስልክ
+251947127774
ኢሜል
hohtatbab@gmail.com
ሁኔታ
Active
አድራሻ
09 • አቃቂ ቃሊቲ • አዲስ አበባ
ለማንኛውም አይነት ጥያቄ እና አስተያየት ከታች ያለውን ፎርም ይጠቀሙ
Location
አካባቢ
Address
09 • አቃቂ ቃሊቲ • አዲስ አበባ