
የአስኮ ደብረ ገነት ቅዱስ ገብርኤል ካቴድራል
Asko Debre Genet St. Gabriel Cathedral
* የዜማ መሳሪያ ትምህርት እና አገልግሎት መስጠት * በበዓላት ጊዜ የዝማሬ አገልግሎት * ለሰንበት ተማሪ አባላት እና ለአካባቢው ምእመናን የበጎ አድራጎት ድጋፍ ማድረግ * የአውደምሕረት ጉባኤ ማዘጋጀት እና የአካባቢውን ምእመናን ቃለ ወንጌልን ማድረስ * ለሰንበት ተማሪ አባላት እና ለደብሩ አገልጋዮች ሐዘን በገጠማቸው ሰዓ…


Sunday School
Asko Debre Genet St. Gabriel Cathedral
05 • Gulele • Addis Ababa
የእኛ ተልእኮ፣ ራእይ እና ዓላማ
የአስኮ ደብረ ገነት ቅዱስ ገብርኤል ካቴድራል ለማህበረሰቡ የሚያቀርበውን የመንፈሳዊ እና ማህበራዊ አላማ ከታች በግልፅ መልኩ አቀርበናል።
<p>የቤተ-ክርስቲያን የወደፊት ተረካቢ የሆነውን የቤ/ክን ምዕመናን ፆታና እድሜ ሳይሆን ህጻናትና ወጣቶችን አሰባስቦ የቤተ-ክርስቲያናችንን ዶግማ፣ ቀኖና፣ ትውፊት እና የአብነት ትምህርቶችን በስፋትና በጥልቀት የሚማሩበትን መንገድ ማመቻቸት፡፡ </p>
<p>በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ-ክርስቲያንን ዶግማ፣ ቀኖና፣ ትውፊት እና ሥርዓቷን የጠበቁና የሚያስጠብቁ፤ ቤተክርስቲያን በሚያስፈልጋት ሁሉ ድጋፍ የሚሰጡ ከምሥጢራተ ቤ/ክ የሚሳተፍ በሥነ-ምግባር የታነፁ ኃላፊነት የሚሰማቸው ለሃገር ለወገን የሚጠቅሙ ዜጎችን ማፍራትና የቤተ-ክርስቲያኒቱን ሐዋርያዊ ተልዕኮ ማስፋፋት፡፡</p>
<p>የቅድስት ቤተ ክርስቲያንን እምነት፣ ሥርዓት እና ትውፊት የሚያውቅ በምግባር የታነጸ፣ መንፇሳዊ አገልግሎቷን የሚረከብ እና የሚያስረክብ በመንፈሳዊ ሕይወቱ መምህር የሆነ የሰንበት ተማሪ ጸንቶ ማየት፤ </p>
ስለ ሰንበት ት/ቤቱ
ለሁሉም እድሜ ደረጃ እምነት፣ ትምህርት እና አስተባበር ማሳደግ
የአስኮ ደብረ ገነት ቅዱስ ገብርኤል ካቴድራል
ሐመረ ብርሃን ሰንበት ትምህርት ቤት
ስለ አመሰራረቱ
ስለ እኛ
* የዜማ መሳሪያ ትምህርት እና አገልግሎት መስጠት
* በበዓላት ጊዜ የዝማሬ አገልግሎት
* ለሰንበት ተማሪ አባላት እና ለአካባቢው ምእመናን የበጎ አድራጎት ድጋፍ ማድረግ
* የአውደምሕረት ጉባኤ ማዘጋጀት እና የአካባቢውን ምእመናን ቃለ ወንጌልን ማድረስ
* ለሰንበት ተማሪ አባላት እና ለደብሩ አገልጋዮች ሐዘን በገጠማቸው ሰዓት የማጽናኛ መርሐግብር ማካሔድ
* የደቡብ ቋንቋ ተናጋሪዎችን ቃለ እግዚአብሔርን በሚረዱት መንገድ እንዲያገኙ ማድረግ
በአጠቃላይ ሰንበት ትምህርት ቤቱ በሁሉም እድሜ ድረስ ከ800 በላይ አባላቶች ያሉት ሲሆን በተለያዩ መንፈሳዊ አገልግሎቶች ላይ በመሳተፍ ከተመሰረተ አሁን ላይ 49ዓመቱን ጨርሶ ቀጣይ አመት 50ኛ ዓመቱን ያከብራል፡፡

የምንሰጣቸው አገልግሎቶች
ያግኙን
የሰንበት ትምህርትቤቶች አንድነትን ለማግኘት ከፈለጉ ከታች ያሉትን አድራሻዎች በመጠቀም ማግኘት ይችላሉ
ስልክ
+251921458126
ኢሜል
hamereberhansundayschool@gmail.com
ሁኔታ
Active
አድራሻ
05 • Gulele • Addis Ababa
ለማንኛውም አይነት ጥያቄ እና አስተያየት ከታች ያለውን ፎርም ይጠቀሙ
Location
አካባቢ