
የጎፋ ቤዛ ብዙኃን ቅድስት ኪዳነ ምሕረት ካቴድራል
Gofa Beza Bizuhan St. Kidane Mihret Cathedral
ሰ/ት/ቤት የጾታ ልዩነት ሳይደረግ መንፈሳዊ ወጣቶች በዕለተ ሰንበት፣ በዓበይት በዓላትና በአመቺ ጊዜ ሁሉ በየአጥቢያው እየተገኙ የኢትዮጵያ ቤተክርስቲያን እምነትና ሥርዐት ምግባር የሚያጠኑበት የትምህርት ቦታ ነች፡፡ ቤተክርስቲያናችን በጉዞዋ ሁሉ ሕፃናቱን፣ ወጣቱን፣ ጎልማሳው እና አረጋዊያንን በማጣመር መንፈሳዊና ሀገራዊ ልማት ስታካሒድ ኖራለች፤ ሰ/ት/ቤታችንም ከተመሠረ…


Sunday School
Gofa Beza Bizuhan St. Kidane Mihret Cathedral
05 • ንፋስ ስልክ ላፍቶ • አዲስ አበባ
ቤተ ክርስቲያናት
Churches
የእኛ ተልእኮ፣ ራእይ እና ዓላማ
የጎፋ ቤዛ ብዙኃን ቅድስት ኪዳነ ምሕረት ካቴድራል ለማህበረሰቡ የሚያቀርበውን የመንፈሳዊ እና ማህበራዊ አላማ ከታች በግልፅ መልኩ አቀርበናል።
<p>በማቴ 28፥19 “እንግዲህ ሂዱና በአብ በወልድና በመንፈስ ቅዱስ ስም እያጠመቃችኋቸው አሕዛብን ሁሉ አስተምሩ፡፡” የሚለውን አምላካዊ ቃል መሠረት በማድረግ ትምህርተ ወንጌልን ዘመኑን በዋጀ መልኩ ለሕፃናት፣ ለወጣቶች እንዲሁም ለሁሉም ተደራሽ በማድረግ ለቅድስት ቤተክርስቲያን ተተኪዎችን ማፍራት ነው፡፡</p>
<p>የሰንበት ትምህርት ቤታችን አባላትና የአጥቢያው ምዕመናን፤ የቤተክስቲያንን መሠረተ እምነት (ዶግማ፣ ቀኖናና ትውፊት) የተገነዘቡ፣ በሕይወታቸው አርአያ የሚሆኑ፣ ዓለም አቀፋዊና አካባቢያዊ ለውጦችን የተረዱና በኦርቶዶክሳዊ አስተሳሰብ የተቃኙ፣ለቤተክርስቲያንና ለሀገር የተሻለ ሥራ የሚሠሩ ዜጎች ሆነው ማየት፡፡</p>
<p>እግዚአብሔርን መፍራት፣ ሰውን ማክበር፣ በፍቅር የሆነ አገልግሎት፣ ክርስቲያናዊ ኃላፊነትና ተጠያቂነት፣ ሁሉን በጥበብና ለመንፈሳዊ ዋጋ ማድረግ፣ ዓለም ዐቀፋዊ አገልግሎትን ማስፋት ፣ ጽናትና ምስክርነት ፣ ዘመኑን መቅደም መዋጀት</p>
ስለ ሰንበት ት/ቤቱ
ለሁሉም እድሜ ደረጃ እምነት፣ ትምህርት እና አስተባበር ማሳደግ
የጎፋ ቤዛ ብዙኃን ቅድስት ኪዳነ ምሕረት ካቴድራል
መዝገበ ምሕረት ሰንበት ትምህርት ቤት
ስለ አመሰራረቱ
ስለ እኛ
ሰ/ት/ቤት የጾታ ልዩነት ሳይደረግ መንፈሳዊ ወጣቶች በዕለተ ሰንበት፣ በዓበይት በዓላትና በአመቺ ጊዜ ሁሉ በየአጥቢያው እየተገኙ የኢትዮጵያ ቤተክርስቲያን እምነትና ሥርዐት ምግባር የሚያጠኑበት የትምህርት ቦታ ነች፡፡ ቤተክርስቲያናችን በጉዞዋ ሁሉ ሕፃናቱን፣ ወጣቱን፣ ጎልማሳው እና አረጋዊያንን በማጣመር መንፈሳዊና ሀገራዊ ልማት ስታካሒድ ኖራለች፤ ሰ/ት/ቤታችንም ከተመሠረተበት 1983 ዓ.ም ጀምሮ በትምህርት ዘርፍ ወጣቱን ከሕፃንነቱ ጀምሮ በማስተማር ለሰው ልጅ በሚያፈልጉት የአአምሮና የመንፈስ እድገት የተሟላ እንዲሆኑ ስትሠራ በተጨማሪም ማኅበራዊ ግዴታዎቿን በመወጣት ላይ ትገኛለች፡፡

የምንሰጣቸው አገልግሎቶች
ያግኙን
የሰንበት ትምህርትቤቶች አንድነትን ለማግኘት ከፈለጉ ከታች ያሉትን አድራሻዎች በመጠቀም ማግኘት ይችላሉ
ስልክ
+251993647953
ኢሜል
mezgebe.meheret@gmail.com
ሁኔታ
Active
አድራሻ
05 • ንፋስ ስልክ ላፍቶ • አዲስ አበባ
ለማንኛውም አይነት ጥያቄ እና አስተያየት ከታች ያለውን ፎርም ይጠቀሙ
Location
አካባቢ